Telegram Group & Telegram Channel
ጌታ ምን ላድርግልህ ቢለኝ ልቤን አሳይልኝ ነበር የምለው ልቤ ውስጥ ብገልጠው ያመኛል ብዬ የሸሸግኩት እልፍ ደብዳቤ ነበረ

ጌታዬ ሌላ ምን ላድርግልህ ቢለኝ ተንበርክኬ እሷን ስለሰጠኸኝ አመሰግናለሁ ያልኩትን የምስጋና ፀሎት አሳይልኝ እለው ነበር

አሁንም ሌላ ምን ላድርግልህ ቢለኝ እሷ ያልነበረች ግዜ አረማመዴን እና ልቤ ውስጥ የተንከላወሰውን ሃሳብ አሳይልኝ እለው ነበር

      እሱ ግን ምን ላደርግልህ ብሎ አይጠይቀኝም ...እኔ አድርግልኝ ብዬ ልጠይቀው ሳሰፈስፍ ስጣደፍ

ልጃቸው ሊሞትባቸው አኑርልኝ የሚሉ ፀላይ፣ ልጄ ሳያድግ አትግደለኝ የሚል አባት ፀሎት ፣ ፍትህ የሚሹ ብዚ ነብሶች ፣ ርሃብ ጠፍሮ ይዟቸው አንድ ጉርሻ ብትቸረኝ የሚሉትን
እውነታቸውን በገነዘብ የተቀሙ እልፍ ደካሞችንአምላክን በተማፅኖ የሚኖሩትን  ሰዎች ወረፋ  አስቀድማቸዋለሁ 

የኔ ጥያቄ ቅንጦት ይሆን? እላለሁ

ምን አልባት ልባችን ላይ ያለው መሻት ቢመዘን እኩል ይሆን?  ይሆናል ማን ያውቃል ?
የኔ ጥያቄ ከሌላው ጋር ሲስተያይ ቅንጦት ይመስለኛል ብዬ አስብና መሻቴን ገታለሁ🙃

Miraዥ



tg-me.com/nibab_lehiwot/177
Create:
Last Update:

ጌታ ምን ላድርግልህ ቢለኝ ልቤን አሳይልኝ ነበር የምለው ልቤ ውስጥ ብገልጠው ያመኛል ብዬ የሸሸግኩት እልፍ ደብዳቤ ነበረ

ጌታዬ ሌላ ምን ላድርግልህ ቢለኝ ተንበርክኬ እሷን ስለሰጠኸኝ አመሰግናለሁ ያልኩትን የምስጋና ፀሎት አሳይልኝ እለው ነበር

አሁንም ሌላ ምን ላድርግልህ ቢለኝ እሷ ያልነበረች ግዜ አረማመዴን እና ልቤ ውስጥ የተንከላወሰውን ሃሳብ አሳይልኝ እለው ነበር

      እሱ ግን ምን ላደርግልህ ብሎ አይጠይቀኝም ...እኔ አድርግልኝ ብዬ ልጠይቀው ሳሰፈስፍ ስጣደፍ

ልጃቸው ሊሞትባቸው አኑርልኝ የሚሉ ፀላይ፣ ልጄ ሳያድግ አትግደለኝ የሚል አባት ፀሎት ፣ ፍትህ የሚሹ ብዚ ነብሶች ፣ ርሃብ ጠፍሮ ይዟቸው አንድ ጉርሻ ብትቸረኝ የሚሉትን
እውነታቸውን በገነዘብ የተቀሙ እልፍ ደካሞችንአምላክን በተማፅኖ የሚኖሩትን  ሰዎች ወረፋ  አስቀድማቸዋለሁ 

የኔ ጥያቄ ቅንጦት ይሆን? እላለሁ

ምን አልባት ልባችን ላይ ያለው መሻት ቢመዘን እኩል ይሆን?  ይሆናል ማን ያውቃል ?
የኔ ጥያቄ ከሌላው ጋር ሲስተያይ ቅንጦት ይመስለኛል ብዬ አስብና መሻቴን ገታለሁ🙃

Miraዥ

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/177

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Start with a fresh view of investing strategy. The combination of risks and fads this quarter looks to be topping. That means the future is ready to move in.Likely, there will not be a wholesale shift. Company actions will aim to benefit from economic growth, inflationary pressures and a return of market-determined interest rates. In turn, all of that should drive the stock market and investment returns higher.

Telegram hopes to raise $1bn with a convertible bond private placement

The super secure UAE-based Telegram messenger service, developed by Russian-born software icon Pavel Durov, is looking to raise $1bn through a bond placement to a limited number of investors from Russia, Europe, Asia and the Middle East, the Kommersant daily reported citing unnamed sources on February 18, 2021.The issue reportedly comprises exchange bonds that could be converted into equity in the messaging service that is currently 100% owned by Durov and his brother Nikolai.Kommersant reports that the price of the conversion would be at a 10% discount to a potential IPO should it happen within five years.The minimum bond placement is said to be set at $50mn, but could be lowered to $10mn. Five-year bonds could carry an annual coupon of 7-8%.

ሕይወትን በገፅ from ms


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA